በደቡብ ሱዳን ስድሥት የረድዔት ሠራተኞች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ከጁባ ወደ ፒቦር ሲጓዙ የነበሩ ስድስት የረድዔት ድርጅት ባልደረቦች ባለፈው ቅዳሜ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ተገድለዋል።