ድምጽ በደቡብ ሱዳን ስድሥት የረድዔት ሠራተኞች ተገደሉ ማርች 27, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ከጁባ ወደ ፒቦር ሲጓዙ የነበሩ ስድስት የረድዔት ድርጅት ባልደረቦች ባለፈው ቅዳሜ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ተገድለዋል።