ድምጽ ሱዳን በኬሜካላዊ ጦር መሣሪያ ዕገዳ ድርጅት ውስጥ ወሳኝ ሚና ተሰጣት ማርች 24, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ሱዳን፣ በኬሚካላዊ ጦር መሣሪያ ዕገዳ ድርጅት ውስጥ ወሳኝ ቁልፍ ሚና ተሰጣት፣ በአንዳንድ ተንታኞች ዘንድ ግን፣ የድርጅቱን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ውሳኔ ነው በሚል ነቀፋ አስነስቷል።