ድምጽ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊቀጥፍ የሚችል ረሃብ ተሰግቷል ማርች 22, 2017 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሦስት የአፍሪ ሀገሮችና በየመን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊያጠፋ የሚችል ረሃብ ለመግባት የቀረው የአራት ወራት ጊዜ ነው ሲል አስጠንቅቋል።