በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊቀጥፍ የሚችል ረሃብ ተሰግቷል

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሦስት የአፍሪ ሀገሮችና በየመን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይውት ሊያጠፋ የሚችል ረሃብ ለመግባት የቀረው የአራት ወራት ጊዜ ነው ሲል አስጠንቅቋል።