"ከተቃዋሚዎች ጋር ለመደራደር የወሰነው በውጭ ኃይል ጫና አይደለም" ጠ/ሚ ኃይለማሪያም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ገዥው ፓርቲና መንግሥት ለመደራደር የወሰኑት ከፍርሃትና ከውጭ ኃይሎች ጫና በመነጨ ምክንያት አለመሆኑን ጠ/ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ሰሞኑን ለፓርላማ አባላት ተናግረዋል፡፡