ድምጽ "ከተቃዋሚዎች ጋር ለመደራደር የወሰነው በውጭ ኃይል ጫና አይደለም" ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ማርች 21, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ገዥው ፓርቲና መንግሥት ለመደራደር የወሰኑት ከፍርሃትና ከውጭ ኃይሎች ጫና በመነጨ ምክንያት አለመሆኑን ጠ/ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ሰሞኑን ለፓርላማ አባላት ተናግረዋል፡፡