ድምጽ 5ሺሕ ሰዎች የሚሳቱፉበት የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በደቡብ ሱዳን ሊካሄድ ነው ማርች 20, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 5ሺሕ ሰዎች የሚሳቱፉበት የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ባለቸው በደቡብ ሱዳን እንደሚካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡