"ቤተሰቦቻችን ስንቅ አንቀበልም አሉን"- የእስረኛ ቤተሰቦች

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ እና የፓርቲው ፀሐፊ አቶ ደጀኔ ጣፋ ቤተሰቦች እስረኛ ቤተሰቦቻቸው በማርሚያ ቤቱ ውስጥ ለእስረኛ የሚሰጥ መብት ለእነሱ ስለተነፈጋቸው ማረሚያ ቤቱ መብታቸውን እሲያከብርና ውሳኔ እስኪሰጣቸው ምግብ እንደማይቀበሉ እንደነገሯቸው ተናገሩ።