ድምጽ ከዶ/ር ስዩም ያሚ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ማርች 20, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ የሚጠራው የቆሻሻ ክምር በሰዎች ቤት ላይ ተደርምሶ የብዙዎችን ህይወት ማጥፋቱ ለብዙዎች መቁሰል እና ለቤተሰብ መበተን ምክንያት መሆኑ ይታወቃል፡፡