ከዶ/ር ስዩም ያሚ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
Your browser doesn’t support HTML5
በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ የሚጠራው የቆሻሻ ክምር በሰዎች ቤት ላይ ተደርምሶ የብዙዎችን ህይወት ማጥፋቱ ለብዙዎች መቁሰል እና ለቤተሰብ መበተን ምክንያት መሆኑ ይታወቃል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5