የ"ቆሼ"ን አደጋ መንስዔ የሚያጠና ከሀገርና ከውጭ ሀገር ባለሞያዎች ተዋቀረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኮልፌ ቀራኒዮ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ በደረሰው አደጋ ምክንያት ጉዳት ያጋጠማቸውን ሰዎች የማቋቋሙ ሥራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንደሚፈፅመው የአስተዳደሩ የኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ አስታወቁ፡፡