“ምንም ያገኘነው ርዳታ የለም”- ሰባት ቤተሰቦቹን ያጣ ወጣት

Your browser doesn’t support HTML5

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚንስትር ዶ/ር ነገሪ ከዚህ አደጋ በህይወት ተርፈው በተለያየ ቦታ የሚገኙ ሰዎችን ለመርዳት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ እንደሆነና በዘላቂነት መልሶ እንዲቋቋሙ እንደሚደረግ ገልፀውልናል።