ከጋምቤላ 22 ሕፃናት በሙርሌ ታጣቂዎች ታፍነው ተወስደዋል፣ 12 ሰው ተገሏል

Your browser doesn’t support HTML5

ጉዳዩን በውጭ ሆነው የሚከታተሉ የሟቾቹን ቁጥር 13 ያድርሱታል። ታፍነው የተወሰዱት 27 እንደሆኑ ሲናገሩ። በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል ይላሉ።