ድምጽ ከጋምቤላ 22 ሕፃናት በሙርሌ ታጣቂዎች ታፍነው ተወስደዋል፣ 12 ሰው ተገሏል ማርች 13, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ጉዳዩን በውጭ ሆነው የሚከታተሉ የሟቾቹን ቁጥር 13 ያድርሱታል። ታፍነው የተወሰዱት 27 እንደሆኑ ሲናገሩ። በርካታ ቤቶች ተቃጥለዋል ይላሉ።