በኦሮምያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ዙሪያ ጠ/ሚ ኃይለማሪያም አስተያየት ሰጡ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ወረዳዎች በታጣቂዎች ይፈፀማል የተባለውን ጥቃት ለማስቆም የሁለቱ ክልሎች መንግሥታት በጋራ እየሠሩ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል።