በኦሮምያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ዙሪያ ጠ/ሚ ኃይለማሪያም አስተያየት ሰጡ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ወረዳዎች በታጣቂዎች ይፈፀማል የተባለውን ጥቃት ለማስቆም የሁለቱ ክልሎች መንግሥታት በጋራ እየሠሩ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል።