የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠባቸው አጋጣሚዎች በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ “አላሳደሩም” ብሏል ኢትዮ ቴሌኮም፡፡
Your browser doesn’t support HTML5