ድምጽ የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ ማርች 10, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠባቸው አጋጣሚዎች በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ “አላሳደሩም” ብሏል ኢትዮ ቴሌኮም፡፡