የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠባቸው አጋጣሚዎች በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ “አላሳደሩም” ብሏል ኢትዮ ቴሌኮም፡፡