ዶ/ር መረራ በዋስ እንዲፈቱ ጠበቆቻቸው ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ እንዲደረግ ዓቃቤ ሕግ አመለከተ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር መረራ ጉዲና በዋስ እንዲፈቱ ጠበቆቻቸው ያቀረቡት ጥያቄ በሕግ በተደነገጉ ልዩ ሁኔታዎች መሠረት ውድቅ ይደረግልኝ ሲል ፌደራል ዓቃቤ ሕግ አመልክቷል፡፡