ድምጽ ዶ/ር መረራ በዋስ እንዲፈቱ ጠበቆቻቸው ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ እንዲደረግ ዓቃቤ ሕግ አመለከተ ማርች 09, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዶ/ር መረራ ጉዲና በዋስ እንዲፈቱ ጠበቆቻቸው ያቀረቡት ጥያቄ በሕግ በተደነገጉ ልዩ ሁኔታዎች መሠረት ውድቅ ይደረግልኝ ሲል ፌደራል ዓቃቤ ሕግ አመልክቷል፡፡