ድምጽ ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው ማርች 09, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡