የአሜሪካ መንግሥት ድምፁን የሚያሰማው "ምንንም ለመንቀፍ ወይንም ለማሳነስ አይደለም" - ኒኮላስ ባርኔት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ የአሜሪካ መንግሥት ድምፁን የሚያሰማው ምንንም ለመንቀፍ ወይንም ለማሳነስ አይደለም ሲሉ በአዲስ አበባ የሚገኘው፣ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ቃል አቀባይ ተናገሩ፡፡