የሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ክርክርና ድርድርን በማስመልከት ከዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር የተደረገ ቆይታ
Your browser doesn’t support HTML5
በገዥው ፓርቲና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር በበርካታ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5