የሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ክርክርና ድርድርን በማስመልከት ከዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር የተደረገ ቆይታ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በገዥው ፓርቲና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር በበርካታ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡