የዶክተር ማርቆስ የግል ሕክምና ማዕከል ለምን ተዘጋ?

  • ግርማይ ገብሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ጤና ቢሮ መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኘውን የዶክተር ማርቆስ የግል የሕክምና ማዕከል ለአንድ ዓመት እንዲዘጋ አዟል፡፡