ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድርና ክርክር

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ሊያካሂዱት ባቀዱት ድርድር እና ክርክር ዓላማ ላይ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል፡፡