ዶ/ር መረራ በማዕከላዊ ለመቆየት ጠየቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ዶ/ር መረራ ጉዲና በዋስ እንዲፈቱና ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ጠበቆቻቸው አመለከቱ፡፡ ዓቃቤ ሕግ ተከሣሽ ባቀረቡት የዋስ ጥያቄ ላይ አስተያየቱን በፁሑፍ እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5