ድምጽ ዶ/ር መረራ በማዕከላዊ ለመቆየት ጠየቁ ማርች 03, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዶ/ር መረራ ጉዲና በዋስ እንዲፈቱና ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ጠበቆቻቸው አመለከቱ፡፡ ዓቃቤ ሕግ ተከሣሽ ባቀረቡት የዋስ ጥያቄ ላይ አስተያየቱን በፁሑፍ እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱ አዝዟል፡፡