ድምጽ ሰማያዊ ፓርቲ አባላቶቼ እየታሰሩብኝ ነው ሲል አማረረ ፌብሩወሪ 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ሰማያዊ ፓርቲ አንዳንድ የአመራር አባላቱና ተራ አባላቱ አሁንም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች በፀጥታ ኃይሎች እየታሰሩብኝ ናቸው ሲል አማረረ፡፡ ጥቂቶቹ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ የደረሱበት አይታወቅም ብሏል፡፡