ሰማያዊ ፓርቲ አባላቶቼ እየታሰሩብኝ ነው ሲል አማረረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰማያዊ ፓርቲ አንዳንድ የአመራር አባላቱና ተራ አባላቱ አሁንም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች በፀጥታ ኃይሎች እየታሰሩብኝ ናቸው ሲል አማረረ፡፡ ጥቂቶቹ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ የደረሱበት አይታወቅም ብሏል፡፡