ድምጽ ለድርቁ ለቀረበው የዕርዳታ ጥሪ እስካሁን ከለጋሾች የተገኘ ምላሽ እንደሌለ ተገለፀ ፌብሩወሪ 27, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 የተጠየቀው ገንዘብ ካልተገኘ መንግስትት፣ የግል ባለሃብቱና ሕብረተሰቡ በጋራ ይሸፍኑታል ተብሏል። ለሶማሌላንድ የተሰጠው እርዳታም አጋርነታችንን ለማሳየት ነው ብለዋል።