ለድርቁ ለቀረበው የዕርዳታ ጥሪ እስካሁን ከለጋሾች የተገኘ ምላሽ እንደሌለ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

የተጠየቀው ገንዘብ ካልተገኘ መንግስትት፣ የግል ባለሃብቱና ሕብረተሰቡ በጋራ ይሸፍኑታል ተብሏል። ለሶማሌላንድ የተሰጠው እርዳታም አጋርነታችንን ለማሳየት ነው ብለዋል።