ሰለ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮምያና የሶማሌ ክልል አዋሳኝ በሆኑ ወረዳዎች በታጣቂዎች ለሚፈፀምው ጥቃት መፍትሄ ለማስገኘት በአስቸኳይ ጊዜ ኮማንድ ፖስትና በሁለቱ ክልሎች ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5