ተከሳሾች መልስ ሰጡ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በመድረኩና ኦፌኮ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲሁም የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና በኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅ ጃዋር መሐመድ ሲራጅ ላይ በትናንትናው ዕለት ክስ መስርቷል።