"የሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች ድርድር ለውጥ አያመጣም" - አራት የክልል ፓርቲዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በርካታ ፓርቲዎች ባሉበት ሃያ አንዱ ብቻ ከኢሕአዴግ ጋር መደራደራቸው መፍትሄ አያመጣም ሲሉ በኦሮምያ የሚንቀሳቀሱ የክልል ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5