በኦሮምያ ክልል 4 ሺኽ 460 አመራሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኅብረተሠቡ የተነሱት ጥያቄዎችን መነሻ ያደረጉ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ ርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን የኦሮምያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት አስታውቋል፡፡