ድምጽ በኦሮምያ ክልል 4 ሺኽ 460 አመራሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ ፌብሩወሪ 24, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኅብረተሠቡ የተነሱት ጥያቄዎችን መነሻ ያደረጉ ፖለቲካዊ እና ሕጋዊ ርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን የኦሮምያ ብሔራዊ ክልል መንግሥት አስታውቋል፡፡