ስለኢትዮጵያው ድርቅ የአሜሪካ ባለሥልጣን ማሳሰቢያ
Your browser doesn’t support HTML5
የዘንድሮው ድርቅ አፍሪካን በሙሉና በተለይ ደግሞ ምሥራቅ አፍሪካን ክፉኛ ማጥቃቱን የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5