በኒውዮርክ የፋሽን ሳምንት- የፖለቲካ አመለካከቶች ተንፀባርቀዋል

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ በተካሄደ የኒውዮርክ የፋሽን ሳምንት ላይ በርካታ የፋሽን ዲዛይነሮች አጋጣሚውን ተጠቅመው በሚሰፉዋቸው ልብሶች አማካኝነት የፖለቲካ አመለካከታቸውን አንጸባርቀዋል። ዘገባውን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።