ድምጽ ፕሬዚዳንት ትረምፕ የተከለሰ የጉዞ ዕገዳ ትዕዛዝ ያወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ፌብሩወሪ 22, 2017 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዚህ ሣምንት ውስጥ የተከለሰ የጉዞ ዕገዳ ትዕዛዝ ያወጣሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው፡፡