ዶ/ር መረራ ለአራተኛ ጊዜ ለምስክርነት ሳይቀርቡ ቀረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ወንጀል ምርመራ ማዕከል ለምስክርነት የተፈለጉትን ዶ/ር መረራ ጉዲናን ለአራተኛ ጊዜ ሳያቀርባቸው ቀረ፡፡