ድምጽ ዶ/ር መረራ ለአራተኛ ጊዜ ለምስክርነት ሳይቀርቡ ቀረ ፌብሩወሪ 20, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራል ወንጀል ምርመራ ማዕከል ለምስክርነት የተፈለጉትን ዶ/ር መረራ ጉዲናን ለአራተኛ ጊዜ ሳያቀርባቸው ቀረ፡፡