ውይይት፡ የምዕራባውያን ወግና ልማዶችን ኢትዮጵያውያን የሚቀበሉበት መንገድ

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓውያን ባሕልና ባዕል የሆነው የሆነው ቫላንታይንስ ዴይ ወይም የፍቅር ቀንን ጨምሮ ሌሎች የምዕራባውያን ወግና ልማዶችን ኢትዮጵያውያን እንዳለ እየተቀበሉ ወይም ደግሞ አሳስተውና አጋነው እየወሰዱ ከባሕልና ማንነታችን ጋር እንዲቃረን ያደርጉታል ሲሉ በርካቶች ትችት ያቀርቡበታል። ከትችት አቅራቢዎች ውስጥ ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን እና በምህንድስና ሞያ ላይ የተሰማራውና የዩኒቨርስቲ መምሕሩ አቶ ረደኤት አባተን ጽዮን ግርማ አወያይታቸዋለች።