ሰማንያኛው የሰማዕታት ቀን

Your browser doesn’t support HTML5

የዛሬ ሰማንያ ዓመት በፋሺስት ጣልያን ወራሪ ጦር ከሰላሣ ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን አዲስ አበባ ላይ የተጨፈጨፉበት የሰማዕታት ቀን ዛሬ በኢትዮጵያና በዓለም ዙሪያ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ታስቦ ውሏል፡፡ ቫቲካን ለፋሺስቶች አበርክታ ለነበረው ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ድጋፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንድትጠይቅ፤ የኢጣልያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ተገቢውን ካሣ እንዲከፍል ይሚሉና ሌሎች ጥያቄዎችን የሚያነሳ ቡድን ስለጥያቄዎቹ በስፋት ያስረዳል።