ድምጽ ሰማይዊ ፓርቲ ለቅድሙ ድርድሩ መንግሥት በሩን ክፍት እንዲያደርግ ጠየቀ ፌብሩወሪ 17, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የሚጠበቀው ድርድር በሕዝብና በተደራዳሪ ፓርቲዎች እምነት አንዲጣልበት በድርድሩ ላይ ያገባኛል የሚል ወገኖች ሁሉ መንግሥት በሩን ክፍት እንዲያደርግ ሰማያዊ ፓርቲ ጠየቀ፡፡