በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ድንበሮች ግጭት 18 ሰው መሞቱ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ እና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ ድንበሮች የተቀሰቀሰው ግጭት መቀጠሉንና በዚህም በሁለት ቀናት ውስጥ የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉን በደቡብ ኦሮሚያ በነገሌ ቦረና አቅራቢያ የሚኖሩ ነዋሪዎች ገለጹ። የጉጂ ዞን የፀጥታ ኃላፊ ችግሩን በመንግሥትና በባህላዊ መንገድ ለመፍታት እየሞከሩ መሆኑን ተናግረዋል።