“የኢትዮጵያ መንግሥት መንገዱን በፍጥነት መቀየር አለበት” የአሜሪካዊው ኮንግረስማንና የኢትዮጵያ መንግሥት ትግል

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎቹን መብት እንዲያከብር መልካም አስተዳድርና ዴሞክራሲን እንዲገነባ የሚጠይቅና የዩናይትድ ስቴይትስ መንግሥት ኢትዮጵያን ተጠያቂ የሚያደርግ አሰራር እንዲገነባ የሚደነግግ ረቂቅ ውሳኔ በኮንግርስ እንደገና ቀረበ።