“ሰዎች ለሰዎች”በኢትዮጵያ የ2009 ዓ.ም የእርዳታ ዕቅዱን አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

“ሜንሽን ፊዩር ሜንሽን” ወይንም “ሰዎች ለሰዎች” የተሰኘው ግብረ ሠናይ ድርጅት እ አ አ በ2017 በኢትዮጵያ ለሚያከናውናቸው የተለያዩ መረሃ ግብሮች ከ2 መቶ ዘጠና ሚሊዮን ብር በላይ በጀት መያዙን ይፋ አደረገ፡፡