በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በቪዛ አሰጣጥ ላይ ዕገዳ ተደርጓል በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የገለፀው በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ፣ የተለመደው የቪዛ አሰጣጥ ሂደት መቀጠሉን አረጋግጧል፡፡