የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አቤቱታ
Your browser doesn’t support HTML5
የዛሬ 80 ዓመት፣ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም፣ በአዲስ አበባ 30 ሺኽ ኢትዮጵያውያን በግፍ ተገድለዋል። ዕለቱም የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ይባላል።
Your browser doesn’t support HTML5