የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አቤቱታ

Your browser doesn’t support HTML5

የዛሬ 80 ዓመት፣ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም፣ በአዲስ አበባ 30 ሺኽ ኢትዮጵያውያን በግፍ ተገድለዋል። ዕለቱም የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ይባላል።