ድምጽ የሰማዕታት ቀን እና የኢትዮጵያውያን የወቅቱ አቤቱታ ፌብሩወሪ 15, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የዛሬ 80 ዓመት፣ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም፣ በአዲስ አበባ 30 ሺኽ ኢትዮጵያውያን በግፍ ተገድለዋል። ዕለቱም የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ይባላል።