ድምጽ የወልቃይት ኮሚቴ ተከሳሾች መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ ፌብሩወሪ 15, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 እነ መብራቱ ጌታሁን በሚል መዝገብ የሽብር የክስ ሽብር የተመሰረተባቸው የወልቃይት የማንነት ጥያቄ አምስት የኮሚቴ አባላት የክስ መቃወሚያ በፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገባቸው፡፡