የእነ ንግሥት ይርጋ ጉዳይ እንደገና ተቀጠረ
Your browser doesn’t support HTML5
በሽብር አድራጎት የተከሰሱት እነ ንግሥት ይርጋ ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ መልስ መስጠት እንዳልቻ ፌደራል አቃቤ ሕግ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልክቶ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል።
የተከሳሽ ጠበቆች ተቃውመዋል።
Your browser doesn’t support HTML5