"በኢትዮጵያ የጋዜጠኞች ደኅንነት አሳሳቢ ሆኗል" የጀርመን ድምፅ ጋዜጠኛ
Your browser doesn’t support HTML5
የጀርመን ድምፅ (ዶይቸ ቬለ) ጋዜጠኛ ለሥራ በሄደበት አፋር ክልል ለሰዓታት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋላ ተፈትቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5