"በኢትዮጵያ የጋዜጠኞች ደኅንነት አሳሳቢ ሆኗል" የጀርመን ድምፅ ጋዜጠኛ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የጀርመን ድምፅ (ዶይቸ ቬለ) ጋዜጠኛ ለሥራ በሄደበት አፋር ክልል ለሰዓታት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋላ ተፈትቷል፡፡