የኬንያ ከፍተኛ ፍ/ቤት የስደተኞች መጠለያ እንዳይዘጋ በማገዱ ተደነቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዓለም እጅግ ግዙፍ የሚባለው የስደተኞች መጠለያ ሠፈር እንዳይዘጋ ማገዱን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አሞግሰዋል።
Your browser doesn’t support HTML5