ድምጽ የኬንያ ከፍተኛ ፍ/ቤት የስደተኞች መጠለያ እንዳይዘጋ በማገዱ ተደነቀ ፌብሩወሪ 10, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዓለም እጅግ ግዙፍ የሚባለው የስደተኞች መጠለያ ሠፈር እንዳይዘጋ ማገዱን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አሞግሰዋል።