የኬንያ ከፍተኛ ፍ/ቤት የስደተኞች መጠለያ እንዳይዘጋ በማገዱ ተደነቀ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዓለም እጅግ ግዙፍ የሚባለው የስደተኞች መጠለያ ሠፈር እንዳይዘጋ ማገዱን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አሞግሰዋል።