አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀገራቸውን ከጉዞ እገዳ ዝርዝር አስፋቃለሁ አሉ
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሞሃመድ ኣብዱላሂ የሀገራቸውን ስም ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ትረምፕ የጉዞ እገዳ ዝርዝር ላይ ለማስፋቅ ጥረት እንደሚያደርጉ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5