አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀገራቸውን ከጉዞ እገዳ ዝርዝር አስፋቃለሁ አሉ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሞሃመድ ኣብዱላሂ የሀገራቸውን ስም ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ትረምፕ የጉዞ እገዳ ዝርዝር ላይ ለማስፋቅ ጥረት እንደሚያደርጉ አስታወቁ።