ድምጽ አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀገራቸውን ከጉዞ እገዳ ዝርዝር አስፋቃለሁ አሉ ፌብሩወሪ 10, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሞሃመድ ኣብዱላሂ የሀገራቸውን ስም ከዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ትረምፕ የጉዞ እገዳ ዝርዝር ላይ ለማስፋቅ ጥረት እንደሚያደርጉ አስታወቁ።