የጋራ ምክር ቤት አባል ድርጅቶች መግለጫ ሠጡ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ሊካሄድ የታቀደው የገዥው ፓርቲ እና የተቃዋሚዎች ድርድር መንደርደሪያ የሆነ ስብሰባ የካቲት 8/2009 ዓ.ም መጠራቱን ተሳታፊዎች አስታወቁ፡፡