ድምጽ የጋራ ምክር ቤት አባል ድርጅቶች መግለጫ ሠጡ ፌብሩወሪ 09, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ሊካሄድ የታቀደው የገዥው ፓርቲ እና የተቃዋሚዎች ድርድር መንደርደሪያ የሆነ ስብሰባ የካቲት 8/2009 ዓ.ም መጠራቱን ተሳታፊዎች አስታወቁ፡፡