ድምጽ ባለድርብ ዜግነቱ አዲሱ የሶማልያ ፕሬዚዳንት ፌብሩወሪ 08, 2017 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የሶማልያ ምክር ቤት አባላት ቀጣዩን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ በሰጡት ድምጽ “ፋርማጆ” በሚል ቅጽል ስም የሚታወቁት ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ የበዛ ድምፅ በማግኘት ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንትነት ሆነው ተመርጠዋል።