ፍልስጤማውያን የእስራኤልን የሠፈራ ፕሮግራም ዓለም እንዲኮንን ጠየቁ
Your browser doesn’t support HTML5
እስራኤል በኃይል በያዘቻቸው ግዛት ውስጥ መቶ ቤቶችን ለመገንባት አዲስ ሕግ ማውጣትም ፊሊስጤማውያን ባለሥልጣኖችን አስቆጥቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5