የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ለሰባተኛ ጊዜ ተቀጠረ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርቴት አምደኞቹ በእነ ሶሊያና ሽመልስና በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔ ለመስጠት መዝገቡን ለሰባተኛ ጊዜ ቀጠረ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5