የዞን ዘጠኝ ጉዳይ ለሰባተኛ ጊዜ ተቀጠረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርቴት አምደኞቹ በእነ ሶሊያና ሽመልስና በአቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔ ለመስጠት መዝገቡን ለሰባተኛ ጊዜ ቀጠረ፡፡