በሶማሊያ ምርጫ ሊካሄድ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የፊታችን ረቡዕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሚካሄድባት ሶማሊያ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለሕዝብ ተወካዮች በርካታ ገንዘብና እጅግ ውድ ስጦታዎችን እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የምርጫ ታዛቢዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5