“ታሞ መሞቱን ነገሩኝ፤አስክሬኑን ተቀብዬ ቀበርኩ” - የሟች አባት

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ጥር 17 ለሊት ለጥር 18/2009 አጥቢያ ሕይወቱ ያለፈው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ሹሚ አስክሬን ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታማሚ እንደነበር እንደተነገራቸው ወላጅ አባቱ ገልፀው “ልጄ ከሦስት ወር በፊት ከእኔ ጋር ሲሄድ ጤነኛ ነበር” ብለዋል።