“ታሞ መሞቱን ነገሩኝ፤አስክሬኑን ተቀብዬ ቀበርኩ” - የሟች አባት
Your browser doesn’t support HTML5
በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ጥር 17 ለሊት ለጥር 18/2009 አጥቢያ ሕይወቱ ያለፈው የአንደኛ ዓመት ተማሪ ሹሚ አስክሬን ለቤተሰቦቹ ሲሰጥ ታማሚ እንደነበር እንደተነገራቸው ወላጅ አባቱ ገልፀው “ልጄ ከሦስት ወር በፊት ከእኔ ጋር ሲሄድ ጤነኛ ነበር” ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5