ድምጽ መንግሥት ከ11ሺሕ በላይ ታራሚዎችን ፈታ ፌብሩወሪ 03, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 በሁከትና ብጥብጥ ተጠርጥረው ከኦሮሚያ ከድቡንና ከአማራ ክልሎች የተያዙና የተሃድሶ ስልጠና ወስዱ የተባሉ ከ11ሺሕ በላይ እስረኞች መለቀቃቸውን የመንግሥት መገናኛ ገልፀዋል፡፡