መንግሥት ከ11ሺሕ በላይ ታራሚዎችን ፈታ

Your browser doesn’t support HTML5

በሁከትና ብጥብጥ ተጠርጥረው ከኦሮሚያ ከድቡንና ከአማራ ክልሎች የተያዙና የተሃድሶ ስልጠና ወስዱ የተባሉ ከ11ሺሕ በላይ እስረኞች መለቀቃቸውን የመንግሥት መገናኛ ገልፀዋል፡፡