የዩናይትድ ስቴትስ የመወሠኛው ምክር ቤት የውጭ ጉዳዩን ሹመት አፀደቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ሪፖብሊካውያን ብዙሃን የሆኑበት የዩናይትድ ስቴትስ የመወሰኛው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አፅድቀዋል፡፡