ድምጽ የዩናይትድ ስቴትስ የመወሠኛው ምክር ቤት የውጭ ጉዳዩን ሹመት አፀደቀ ፌብሩወሪ 02, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ሪፖብሊካውያን ብዙሃን የሆኑበት የዩናይትድ ስቴትስ የመወሰኛው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አፅድቀዋል፡፡